tag:blogger.com,1999:blog-1314290561313271725.post5882983200139567887..comments2023-08-01T18:55:32.758-07:00Comments on ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ): ‹‹‹የ ኤደንብራው የሞት ጠላት›››zhttp://www.blogger.com/profile/04474900919679214082noreply@blogger.comBlogger1125tag:blogger.com,1999:blog-1314290561313271725.post-453507161153262792017-05-05T10:38:35.895-07:002017-05-05T10:38:35.895-07:00ማነው ሞት ወስዶታል ብሎ የነገረህ፤
የወልደየስን ልጅ ሞቷል ያልክ ደንብረህ።
የ...ማነው ሞት ወስዶታል ብሎ የነገረህ፤<br />የወልደየስን ልጅ ሞቷል ያልክ ደንብረህ።<br />የሞቱት እያሉ ገምተው በቁማቸው፤<br />እንዴት እኚህን ሊቅ ሞተዋል አልካቸው።<br />በፍጹም አልሞቱም ፕሮፌሰር አሥራት፤<br />ለጀግኖች ሰጥተዋል የነጻነት መብራት።<br />ጉጅሌም ጠንቅቆ ይህንን ያውቀዋል፤<br />ስማቸው ሲነሳ ሁሌም ይጨንቀዋል።Wee-Menfesawehttps://www.blogger.com/profile/04394173388349012934noreply@blogger.com