ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ)
በዚህ ድህረ ገፅ በማህበራዊ ህይወት፣ ባህል፣ታሪክ፣ ሐይማኖት ና ጤና ላይ ያተኮሩ መጣጥፎች ይቀርባሉ፡፡
(Move to ...)
ዋና ገጽ (Home)
▼
Tuesday, December 25, 2012
ጌታ ሆይ ቅደመኝ
በአንድ በኩል ስሰፋ ሌላው ሲያፈስብኝ
ጥሬውን ስቆላ ብስሉ ሲያርብኝ
አንዱን አለፍኩት ስል ሌላው ሲያናቅፈኝ
ቀን በቁሜ ስቃዥ ሌሊት ሲያባንነኝ
አንድ ጊዜ ሲያስቀኝ ደሞም ሲያስልቅሰኝ
ቀኜ ሲበረታ ግራዬ ሲደክም
ራስ ፍልጠት ሲይዘኝ ጨጓራ ሲያገግም
ምን ይሆን መፍትሔው ለዚህ ከንቱ አለም
ጌታ ሆይ ቅደመኝ
ሸክሙን አልቻልሁም
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment