ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ)
በዚህ ድህረ ገፅ በማህበራዊ ህይወት፣ ባህል፣ታሪክ፣ ሐይማኖት ና ጤና ላይ ያተኮሩ መጣጥፎች ይቀርባሉ፡፡
(Move to ...)
ዋና ገጽ (Home)
▼
Tuesday, December 20, 2016
‹‹ትዝብት….›››
በ
“
ሂደት
”
ላይ
“
ሂደት
”
ቆርጠን
ስንቀጣጥል
~
ቃላትን
በቃላት
በጨለማ
ግርዶሽ
~
ያ
ትናንት
ከሰመ
ዛሬም
በ
ጭቅጭቅ
~
አቁሞን
ተመመ
በ
“
ሂደት
”
ሽንገላ
በ
“
ወደፊት
”
መላ
የ
“
ነገ
”
ን
ለ
“
ነገ
”
~
እቅድ
ስናሰላ
በማስመሰልና
በ
ስንፍና
ጋሻ
~
እየተደገፈ
ያልኖርንበት
“
ነገ
”
~
ሳናየው
አለፈ
(
ምንጭ፡
ከታዛቢው
ማስታወሻ
)
Friday, December 16, 2016
‹‹የማታ የማታ...››
ኢንሴኔ
ኢሴራ
ተታኤ
-
ማናሆ
ጣጊሳኖ
ሳይኖሩ
አለሁ
ማለት
-
ከ
ባዶነት
ዘግኖ
እንደ
በሬ
ማግሳት
-
ትንኝን
ሳይሆኑ
ከ
እኩይ
ጊዜ
ታቅሮ -
መራቅ
ከ
ዘመኑ
ለ
ራሱ
አያውቅ
ነዳይ
-
ሚል
ተረት
ታቅፎ
ከ
ራስነት
በላይ፣
የ
ሰውነት
መንፈስ
ከ
አእምሮዬ
ገዝፎ
በ
መሰሪ
ገመድ፤
በ
ህሊና
ችንካር
እጄ
ተቆልፎ
ነገ
እያልሁኝ
ኖሬ
-
በ
ከንቱ
ይሉኝታ
ዛሬዬን
ገድዬ፣
ከ
ነገ
እለያለሁ
የማታ
የማታ
.........(
ከ
ዘላለም
ጥላሁን
)...............
Wednesday, December 14, 2016
ለካስ እድሜ ማለት...
እንደ
ኤሊ
ጉዞ
~
እንዲህ
እንደዋዛ
ሴኮንድ
ተደማምሮ
~
ደቂቃ
እየበዛ
የሰዓታት
ውህደት
~
በቀናት
ሲሰላ
ሳምንትና
ወራት
~
አመት
እየሞላ
ሰው
የሚባል
ፍጡር
~
ይኖራል
በመላ
ሲደምር
ሲቀንስ
~
ከ
ቁጥር
ሲጣላ
በትናንት
ትውስታ
~
ከልጅነት
ማዶ
ዛሬ
ገፄን
ሳየው
~
ከ
እርጅና
ተዋዶ
"
ለካስ
እድሜ
ማለት
~
ጅረት
ነው
ፏፏቴ
ሽው
ብሎ
የሚሮጥ
~
አንዱ
በአንዱ
ኮቴ
"
(
Thank You My God
)
‹
›
Home
View web version