ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ)
በዚህ ድህረ ገፅ በማህበራዊ ህይወት፣ ባህል፣ታሪክ፣ ሐይማኖት ና ጤና ላይ ያተኮሩ መጣጥፎች ይቀርባሉ፡፡
(Move to ...)
ዋና ገጽ (Home)
▼
Tuesday, December 20, 2016
‹‹ትዝብት….›››
በ
“
ሂደት
”
ላይ
“
ሂደት
”
ቆርጠን
ስንቀጣጥል
~
ቃላትን
በቃላት
በጨለማ
ግርዶሽ
~
ያ
ትናንት
ከሰመ
ዛሬም
በ
ጭቅጭቅ
~
አቁሞን
ተመመ
በ
“
ሂደት
”
ሽንገላ
በ
“
ወደፊት
”
መላ
የ
“
ነገ
”
ን
ለ
“
ነገ
”
~
እቅድ
ስናሰላ
በማስመሰልና
በ
ስንፍና
ጋሻ
~
እየተደገፈ
ያልኖርንበት
“
ነገ
”
~
ሳናየው
አለፈ
(
ምንጭ፡
ከታዛቢው
ማስታወሻ
)
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment