ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ)
በዚህ ድህረ ገፅ በማህበራዊ ህይወት፣ ባህል፣ታሪክ፣ ሐይማኖት ና ጤና ላይ ያተኮሩ መጣጥፎች ይቀርባሉ፡፡
(Move to ...)
ዋና ገጽ (Home)
▼
Tuesday, March 14, 2017
ብርሃን
ሩጫ
~
በሚያልፍ
ዘመን
ላይ
እንደ
ገለባ
እሳት
~
በ
ሚከስም
ንዋይ
፤
ከ
ስነ
ሰብዕ
በታች
~
ከማንነት
ማዶ
በ
ዛሬነት
ግርዶሽ
~
ነጋችን
ተጋርዶ
ልክ
እንደ
ይሁዳ
~
ሰው
ገንዘብን
ወዶ
.
.
ገዳይ
ከሟች
ጋራ
~
በ
አንድ
እያደረ
እንግዲህ
ሰው
ማመን
~
እንደ
ዋዛ
ቀረ
--------------0----------------
(
ዘላለም፡
29-07-08
)
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment