ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ)
በዚህ ድህረ ገፅ በማህበራዊ ህይወት፣ ባህል፣ታሪክ፣ ሐይማኖት ና ጤና ላይ ያተኮሩ መጣጥፎች ይቀርባሉ፡፡
Labels
ሐይማኖት (Religion)
(8)
ማህበራዊ ጉዳይ (Social Affair)
(42)
ሳይንስና ቴክኖሎጂ (Science and Technology)
(4)
ባህል (Culture)
(11)
ታሪክ (History)
(20)
ከመፅሐፍት ዓለም (from books)
(6)
የጉዞ ማስታወሻ (Journey’s log)
(4)
ግጥም (Poam)
(44)
ጤና (Health)
(3)
Friday, April 19, 2013
አዎን እኖራለሁ
ምላሴን
ሲመረኝ
በጨው
እያጣፈጥሁ
ክፉውን
ስሰማ
በጎውን
እያሰብሁ
ንዴት
ሲያቃጥለኝ
ሻወር
እየወሰድሁ
ቀን
ያለፋል
እያልሁኝ
ቀናት
እየቆጠርሁ
እንዲህ
እጓዛለሁ
እንዲህ
እኖራለሁ
ህሊናየን
ትቼ
ለስጋ
እያደላሁ
ነፃነቴን
ትቸ
ሆዴን
እየሞላሁ
ተጨማሪ ያንብቡ(Read More)
Saturday, January 12, 2013
ይቅደም ሰብአዊነት
በህንፃ ላይ ህንፃ ድንጋይ ስንደረድር
ከመንገድ ላይ ወድቆ የስላሴ ፍጡር
የሚቀምሰው አጥቶ ለመሞት ሲጣጣር
አያየን ማለፉ አንደ ቀላል ነገር
ምነው መኖር ተስፋው ምንድን ነው ትርጉሙ
የራበውን ደሃ ቀርበው ካልደጎሙ
እናም ወገኔ ሆይ ይቅደም ሰብአዊነት
ነገ ዛሬ ሳትል በሃብትህ ስራበት
አንተም ወደ መሬት ከመግባትህ በፊት
ከዚህ በታች ያለውን የአንድ ህንዳዊን ሰብአዊ ተሞክሮ የሚያሳይ ድምፅ ወምስል ሁላችንም ማየት ያስፈልጋል፡፡
Tuesday, January 1, 2013
ፓተንቱ ይሰጠው
የትኛው
ነው እብድ የትኛው ነው ደህና
መለየት አቃተን ግሎባላይዜሽን ባመጣው ፈተና
እብድ አሳጥሮ ቀዶ ሲለብስ አይተው
እራቁት ይሄዳሉ ዝመና ነው ብለው
ዝመና ከሆነ እራቁትን መሄድ አጭር ታይት መልበስ
በነፃ መደብደብ ለ ፀሐይ ለ ነፋስ
አለም ሳያስበው ቀድሞን ለዘመነው
ለሀገሬ ገበሬ ፓተንቱ ይሰጠው
Newer Posts
Older Posts
Home
Subscribe to:
Posts (Atom)