Labels
- ሐይማኖት (Religion) (8)
- ማህበራዊ ጉዳይ (Social Affair) (42)
- ሳይንስና ቴክኖሎጂ (Science and Technology) (4)
- ባህል (Culture) (11)
- ታሪክ (History) (20)
- ከመፅሐፍት ዓለም (from books) (6)
- የጉዞ ማስታወሻ (Journey’s log) (4)
- ግጥም (Poam) (44)
- ጤና (Health) (3)
Showing posts with label ግጥም (Poam). Show all posts
Showing posts with label ግጥም (Poam). Show all posts
Tuesday, October 17, 2017
Monday, July 24, 2017
Saturday, May 13, 2017
Friday, May 5, 2017
Monday, April 24, 2017
ያዳኑሽ_የት_አሉ???
ከ ቤተስኪያን ታዛ~ከ ካቡ ስር ቆሜ
ከ እግዜሩ አስተብርኮ~ለ አንቺም ተሳልሜ
ስምሽን እጠራለሁ~በ ዜማ ውዳሴ
ከ ደም ከ ስጋሽ ጋር~ተቆራኝታ ነፍሴ፤
እንደምን ዝም ልበል~እንዴት ብዬ ልሽሽ
ሰርክ ያባክነኛል፣ ከ እናቴ ጡጦች ጋር~የጠባሁት ስምሽ
ግን ውዴ፡~
Friday, March 31, 2017
(‹ያለመቻል ግጥም››)
ልፅፍልሽ ብዬ፡
እንደ ገዳም መናኝ ቀልቤን ስሰበስብ
ለ አንቺነትሽ ቅኔ ገላጭ ቃላት ሳስብ
እንደ ርደ-መሬት ትዘላለች ልቤ
ፅሞናዬ ጠፍቶ ይበተናል ቀልቤ
‹‹ ፈዝዤ እቀራለሁ››
ጎንበስ ብሎ መፃፍ ተስኖት ወገቤ
Sunday, March 19, 2017
ለ ዝሆኖች ሲባል…
እዚያ ማዶ
ከ ሰማይ ተዋዶ
የታላቅነት ታሪክ..በታዛቢነት ቆሟል
ትናንት ለ ነገ.. አፉን ከፍቶ ይናገራል!
.
ወዲ ማዶ፡
ትውልድ ግራ ተጋብቶ እግሩ ወደ መራው ያዘግማል
ትናንቱን እየሻረ ዛሬውን ያሞግሳል!
;
መሃል ባለው ገደል
አንዱ አንዱን ሲበድል፤
ከ ሰማይ ተዋዶ
የታላቅነት ታሪክ..በታዛቢነት ቆሟል
ትናንት ለ ነገ.. አፉን ከፍቶ ይናገራል!
.
ወዲ ማዶ፡
ትውልድ ግራ ተጋብቶ እግሩ ወደ መራው ያዘግማል
ትናንቱን እየሻረ ዛሬውን ያሞግሳል!
;
መሃል ባለው ገደል
አንዱ አንዱን ሲበድል፤
Thursday, February 23, 2017
"አክሚኝ...፩"
አመመኝ
አልችል ስል ተኛሁኝ
.
.
ተኝቼም ሲብሰኝ~በሽታዬ ሲከር
ሄድሁኝ ወደ ሃኪም~ህመሜን ላማክር
.
.
.
ሆስፒታል ገብቼ~ደሜን መረመሩኝ
ትዝታሽ ነበረ~እኔን ያሳመመኝ
.
.
ተኝቼም ሲብሰኝ~በሽታዬ ሲከር
ሄድሁኝ ወደ ሃኪም~ህመሜን ላማክር
.
.
.
ሆስፒታል ገብቼ~ደሜን መረመሩኝ
ትዝታሽ ነበረ~እኔን ያሳመመኝ
Thursday, September 29, 2016
ሁሌ_ጥቁር_መርዶ...
"ከ ቀይ ባህር ማዶ~እሺ ሰው ሰመጠ
በሳውዲ አደባባይ~አንገት ተቆረጠ
በሰሜን በ ደቡብ~እልፍ ሰው ታሰረ
መሪና ተመሪ~ሁሉም አመረረ፤
አምሳ ተገደለ
እቤት ተቃጠለ"
.
.
ነው መሪ ዜናችን~ከ አገር ቤት ከማዶ
ሰላም ማውራት ቀረ~ሁሌ ጥቁር መርዶ፤
በሰሜን በ ደቡብ~እልፍ ሰው ታሰረ
መሪና ተመሪ~ሁሉም አመረረ፤
አምሳ ተገደለ
እቤት ተቃጠለ"
.
.
ነው መሪ ዜናችን~ከ አገር ቤት ከማዶ
ሰላም ማውራት ቀረ~ሁሌ ጥቁር መርዶ፤
Thursday, September 15, 2016
Thursday, August 25, 2016
Monday, July 18, 2016
"ወረድን......."
ቁልቁል ተራመድን~ከስልጣኔ ጓዳ
ተራራውን ለቀን~ወረድን ወደ ሜዳ፤
ወረድን ከ እምነት
ወደ ው'ሸት ማንነት
ወጣን ከ ሰውነት
ወ
.....ረ
.........ድ
..............ን......
ወ
.......ረ
............ድ
..................ን.....
አንድ ሁለት እያልን
ወረድን ከ እምነት
ወደ ው'ሸት ማንነት
ወጣን ከ ሰውነት
ወ
.....ረ
.........ድ
..............ን......
ወ
.......ረ
............ድ
..................ን.....
አንድ ሁለት እያልን
Wednesday, June 15, 2016
“I have a dream”
I
look in to the sun
And
look in to the moon
All
shines equally for the world
Why
dark for African child?
I
know my color is black
But
we are equal at the dark
My
flesh and blood
It
is like what you had
Don’t
hold my dignity
Make
me free to fly on liberty
Give
me full freedom
To
fly on the field of wisdom
‹‹‹‹አዎ መምህር ነኝ!….›››
የትውልዱን ነገ ያዘልሁኝ በ ጀርባ
መጪውን እያሰብሁ በ ህልም የምባባ
አዎ መምህር ነኝ የእውቀት ደብተራ
ከ ፈጣሪ በታች ሰውን የምሰራ
የ ጠመኔ ብናኝ በላጠው መዳፌ
በ መለፍልፍ ብዛት በ ደረቀ አፌ
ሰው ሃብታም የማደርግ ድህነት ታቅፌ
አዎ መምህር ነኝ
የእውቀት ደብተር እንጂ የባንክ ቡክ የሌለኝ
እንደ ደረሰች ሴት እውቀትን እያማጥሁ
ጠመኔ ታቅፌ ከ ትውልድ ፊት የቆምሁ
ነገን እንዲሸከም ጮሄ የምሞግት
ደሞዝ ቀን የራቀኝ እንደ ዳግም ምፃት
አዎ መምህር ነኝ!
የመቶ ብር ምስል የሚያስደነግጠኝ
Subscribe to:
Posts (Atom)










