ኢንሴኔ ኢሴራ ተታኤ - ማናሆ ጣጊሳኖ
ሳይኖሩ አለሁ ማለት - ከ ባዶነት ዘግኖ 
እንደ በሬ ማግሳት - ትንኝን ሳይሆኑ 
ከ እኩይ ጊዜ ታቅሮ - መራቅ ከ ዘመኑ
ለ ራሱ አያውቅ ነዳይ -ሚል ተረት ታቅፎ
ከ ራስነት በላይ፣ የ ሰውነት መንፈስ ከ አእምሮዬ ገዝፎ
በ መሰሪ ገመድ፤ በ ህሊና ችንካር እጄ ተቆልፎ 
ነገ እያልሁኝ ኖሬ - በ ከንቱ ይሉኝታ 
ዛሬዬን ገድዬ፣ ከ ነገ እለያለሁ የማታ የማታ
.........(ከ ዘላለም ጥላሁን)...............
 
 
No comments:
Post a Comment