Tuesday, December 20, 2016

‹‹ትዝብት….›››

 ሂደትላይሂደት
ቆርጠን ስንቀጣጥል~ቃላትን በቃላት
በጨለማ ግርዶሽ~ ትናንት ከሰመ
ዛሬም   ጭቅጭቅ~አቁሞን ተመመ
ሂደትሽንገላ
ወደፊትመላ
ነገ ነገ~እቅድ ስናሰላ
በማስመሰልና ስንፍና ጋሻ~እየተደገፈ
ያልኖርንበትነገ~ሳናየው አለፈ
(ምንጭ፡ ከታዛቢው  ማስታወሻ)

No comments:

Post a Comment