Wednesday, May 10, 2017

ለ መቶ ሺ ሰዎች...ምስጋና!

አራት ዓመት ጉዞ ውስጥ 116 ተለያዩ መጣጥፎችን አንባብያን ጀባ ብለናል፡፡ እነዚህ ውስጥ አራት አካባቢ ፅሁፎች በሌሎች ጓዶች የተሰናዱ ሲሆኑ ሌሎች ግን እኔ በራሴ የተሞነጫጨሩ ናቸው፡፡ እንግዲህ ‹‹ያለውን የወረወረ ፈሪ አይባልም›› በሚለው አባባል መሰረት ስድና ግጥም ካወቅነው እየጨልፍን ሃሳባችንን ስናካፍል ቆይተናል፡፡ መጣጥፎች ብዛት ተፃፉበት ዘርፍ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

·   ባህል (Culture) (9)
·   ታሪክ (History) (14)
·   ግጥም (Poam) (41)
·   ጤና (Health) (3)
ፅሁፎችን በማንበብ ገንቢ አስተያየት ሰጣችሁንና ሃሳቦቹ መልካም ነገር ለገበያችሁ 100 000 ሰዎች እንዲሁም / ኤፍሬም እሸቴን ገፄን ‹‹አደባባይ›› በተሰኜ ገፁ ስላጋራልኝ እኔ እና ገፄ ታላቅ ምስጋና እናቀርባለን፡፡
ገፁ ላይ ከመጣጥፎች በተጨማሪ ክፍት የስራ ቦታን የሚያመላክቱ 21 ገፆችን አድራሻ፣ ምከታተላቸውን  ጠቃሚ ድህረ ገፆች አድራሻና የተለያዩ መፅሐፍቶችን ይዟል፡፡
እርስዎም ገፁን ይከታተሉ፤ ይፃፉ፣ ጓደኛዎ ያጋሩ፡፡ ድህረ ገፁን የሚከተለውን ማያያዣ መጫን ማግኘት ይችላሉ፡ http://zelalemtilahun.blogspot.com/



No comments:

Post a Comment